ራዕያችን (Our vision)

ክብርትና ንጽሕት፣ ያለ ነውር እና ያለ ፊት መጨማዯድ ፍፁም መልክ ያላት ቤተ ክርስቲያን እንድትመጣ በጸሎትና
በትምህርት መትጋት፣
የቤተ ክርስቲያን የቀድሞ ሞገስ ተመልሶ የመንፈስ ቅደስ እንቅስቃሴ በሙላት እንዱገለጥ በሕይወት ምሳሌነት
መመላለስ፣
 በተለየ የሕይወት ድካም እንዲሁም ስፍራን በማጣት ወደ ኋላ የቀሩትን፣ ከአገልግሎት የራቁ አገልጋዮችንና
ምዕመናንን ኀይላቸው ታድሶ እንደገና ለአገልግሎት እንዲቆሙ ማገዝ፣
በሚስዮን አገልግሎት ውጤታማነት የተለወጡ ግለሰቦችን፣ ዐብያተ ክርስቲያናትን እና/ ወይም ማኅበረሰብ
የደረሱበትን መከታተል፡፡
Follow by Email
YouTube