ሰው ሁሉ ኃጢአትን ሰርቷል፣ የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎታል፡፡ ስልሆነም ክብር ለጎደለው ለዚህ ፍጥረትወንጌልን መስበክ፣ዕለምና ኃጢአትን ክደው ራሳቸውን ለክርስቶስ ሕያውና ቅዱስ መስዋዕት አድርገው የሚያቀርቡ ደቀ መዛሙርትንማፍራት፣አማኞች ጥሪያቸውንና የተሰጣቸውን የጸጋ ስጦታ እንዲያውቁ በማስተማር፣ ቃልን በማስታጠቅና በማነሳሳት በሁሉየሕይወት አቅጣጫ ለእግዚአብሔር የተሰጡ እንዲሆኑ በማስተማር ተተኪዎችን ማፍራት፣በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን በማምለክ አማኞችን በእውነተኛ አምልኮ በግልና በጋራ ከእግዚአብሔር ጋርእውነተኛ ኅብረት እንዲያደርጉ መርዳትና ማበረታታት፣እውነተኛ የመንፈስ ቅዱስ እንቅስቃሴ እንዲቀጣጠል በጸሎትና በእግዚአብሔር ቃል ማስተማር፣ሰውን ሁለ በሁለንተናዊ መልኩ በበጎ ሥራ፣ በፍቅርና በርኅራኄ፡ ዘርን፣ ፆታን እና/ ወይም ቀለምን ሳንለይ በጸጋ፣በእውቀት፣ በጉልበት፣ በገንዘብ እስከ ጌታ ምጽዓት ድረስ በታማኝነትና በትጋት ማገልገል፣ሚስዮናዊ አገልግሎቶችን መፈፀም፤ ስለ ሚስዮናዊ አገልግሎት ከሌሎች ጋር መተባበር፡፡
ስለ ቤተ ክርስቲያናችን (About Us)
የእምነት አንቀጽ (Our Belife)
ራዕያችን (Our vision)
ዕሴቶች (Values)
ተልዕኮአችን (Our Mission)
Media Library
Live Streaming | የቀጥታ ስርጭት
ሳምንታዊ መርሐ ግብሮቻችን (Our Services)
የአመራር መዋቅር (Our Pastoral Staff)
የአገልግሎት ዘርፎች (Departments of Services)
የሚስዮናዊነት ሥራችን (Missionary Work)
የአባልነት ምዝገባ (Membership Registration)
ስጦታ (Donations)
ማዕከለ-ስዕላት
Downloads