ስጦታ (Donations)

የእግዚአብሔር የማዳን ወንጌል ወዳልደረሰበት መድረስ የሚገባው የምሥራች ሲሆን፣ ሕይወቱን የተቀበሉ ደግሞ ሥር
ሰድደው እንዲኖሩ ማስተማር፣ ኅብረት እንዲያደርጉ ማመቻቸት እንዲሁም የክርስቶስን ሕይወት እንዲለማመዱ መርዳት
በቀዳሚነት የሚጠቀሱ የቤተ ክርስቲያን ተልዕኮዎች ናቸው፡፡ የክርስቶስን ሕይወት ከምንለማመድበት ሰናይ ምግባራት
አንዱ ደግሞ ፍቅርና ርኅራኄን ለተቸገሩ በተግባር ማሳየት ነው፡፡
ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳን ኅብረት እንደመሆኗ ለተልዕኮዋ የሚሆናትን ገቢ የምታገኘው ቅዱሳን በታማኝነት ከሚሰጡት
ስጦታ (ዐሥራት፣ መባ፣ የፍቅር ስጦታ) ነው፡፡ የእኛም ቤተ ክርስቲያን የምታገኘው በዚሁ መልክ ነው፡፡
በመሆኑም ቤተ ክርስቲያናችን ተልዕኮዎቿን እንድትወጣ ለማገዝ ከዚህ የሚከተሉትን አማራጮች መጠቀም ይችላሉ፡፡
ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ለመስጠት፡

ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ለመስጠት፡
DE44 7605 0101 0002 7855 67

በኢትዮጵያ ለምናደርገው የፍቅርና ርኅራኄ አገልግሎት ለመስጠት፡
Äthiopische Kinderhilfe Nürnberg e.V.
DE22 7605 0101 0012 9547 64

ቤተ ክርስቲያናችን የድነትን የምሥራች ለማድረስ እንዲሁም የፍቅርና ርኅራኄ አገልግሎቷን ለመገንዘብ እንዲያስችልዎ በድረ
ገጻችን ውስጥ ለየአገልግሎቶቻችን የቀረቡትን ጽሑፎች እንዲያነብቧቸው አደራ እንላለን፡፡

ስለ እኛ ተጨማሪ

Follow by Email
YouTube